BRIDGE Research & Innovation - Parliaments. Peace. Policy

የብሪጅ ዳሰሳዊ ምልከታ፣ በሽግግር ፍትሕ፣ በእንደራሴዎቹ ሚና እና ተያያዥ ርዕሰ-ጉዳዮች ዙሪያ

        የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት የሚኒስትሮች ምክር ቤት፣ ከኹለት ዓመታት በፊት አንድ ግዙፍ ፖሊሲ አጽድቆ ነበር። ይኽ የሽግግር ፍትሕ የተሰኘው የበዙ ማኅበረ-ፖለቲካዊ እና ተቋማዊ ተጽዕኖዎች ያሉት ፖሊሲ፣ ምንም እንኳን በጠቅላይ...