MONTHLY DIGEST Vol.2 No. 014, March/April 2026

The Ethiopian House of Peoples’ Representatives has carried out various constitutional responsibilities during the month of Megabit. Among these primary responsibilities, approving laws, hearing the reports of executive institutions, performing parliamentary diplomacy and conducting field visits were the major activities of the House for the month. Beyond that, in addition to the representation work they […]
BRIDGE’s Exploratory Insight: – The Trajectory of Ethiopian Women’s Representation Beyond March Eighth

As the month of Megabit marks the 50th observance of International Women’s Day in Ethiopia, the nation has commemorated the occasion with formal solemnity. Women parliamentarians celebrated the global event, which falls on March 4 annually. According to reports from the House Secretariat, International Women’s Day was observed under the theme “Women’s Voice for Equality […]
BRIDGE’s Jurisprudential Overview: – Reforms and Normative Debates on Ethiopia’s New Criminal Procedure and Evidence Law

The Ethiopian legal landscape has undergone a profound paradigm shift with the formal statutory repeal of the 1954 Criminal Procedure Code. For sixty-five years, the imperial era code served as the primary procedural framework; however, its mandate concluded on Megabit 24, 2018, when the 13th Regular Session of the House of Peoples’ Representatives ratified the […]
የብሪጅ ዳሰሳዊ ምልከታ፦ የኢትዮጵያ ሴቶች የእንደራሴነት መንገድ፣ ከማርች ስምንት ማዶ

ወሩ መጋቢት እንደመሆኑ፣ ኢትዮጵያም 50ኛውን የሴቶች ቀን ደርበብ ባለ ሥርዓት አስባው ውላለች። ሴት እንደራሴዎቹም በ‘የዓመቱ መጋቢት 4 ቀን የሚከበረውን ይኽንኑ ዓለም ዓቀፉን የሴቶች ቀን አክብረው ውለዋል። የእንደራሴዎቹ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት አመራሮች እና ሠራተኞች በተገኙበት ዓለም ዓቀፉ የሴቶች ቀን፣ “የሴቶች ድምጽ ለእኩልነት እና ለበለጸገች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል በተለያዩ ዝግጅቶች መከበሩን የምክር ቤቱ ዘገባ ጠቅሷል። […]
የብሪጅ የሕግ ሥነ-ሐሳብ ዳሰሳዊ ምልከታ፦አዲሱ የኢትዮጵያ የወንጀል ሥነ-ሥርዓት እና የማስረጃ ሕግ ለውጦች እና ሙግቶች፣

የኢትዮጵያ የፍትሕ ሥርዓት ለ65 ዓመታት ያህል ሲመራበት የቆየውን እና በ1954 ዓ.ም. በንጉሠ ነገሥቱ ዘመን የጸደቀውን የሥነ-ሥርዓት ሕግ በመሻር፣ አዲስ ምዕራፍ ተቀላቅሏል። የማርቀቅ ሂደቱ ዐሥራ አምስት ዓመታት በላይ የፈጀው ይኽ ታሪካዊ ሰነድ፣ መጋቢት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. በዋለው 13ኛው የኢፌድሪ የእንደራሴዎች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ፣ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የወንጀል ሥነ-ሥርዓት እና የማስረጃ ሕግ አዋጅ ቁጥር […]
ወርኃዊ ጥንቅር፣ ቅጽ 02 ቁ. 014 መጋቢት 2018 ዓ.ም እንደራሴ

የኢትዮጵያ እንደራሴዎች ምክር ቤት፣ በወርኃ መጋቢት የተለያዩ ሕገ-መንግሥታዊ ኃላፊነቶቹን አከናውኗል። ከእነዚኽ ዋንኛ ኃላፊነቶቹ መካከልም፣ ሕግጋትን ማጽደቅ፣ የሥራ አሥፈፃሚ ተቋማት ሪፖርቶችን ማድመጥ፣ ፓርላመንታዊ ዲፕሎማሲዎችን መከወን እና የመስክ ጉብኝቶችን ማድረግ የወሩ የምክር ቤቱ አበይት ክንውኖች ነበሩ። ከዚያ ባለፈ ከሐምሌ እስከ መስከረም መጨረሻ ድረስ ከሚያካሂዱት የውክልና ሥራ በተጨማሪ፣ ከየካቲት የለጠቀውን የውክልና ሥራቸውን አከናውነዋል። ከዚኽ አኳያም፣ በዚኹ ወርኃ መጋቢት […]