ወርኃዊ ጥንቅር፣ ቁ. 011 ታኅሣሥ 2018 ዓ.ም.እንደራሴ

የኢትዮጵያ እንደራሴዎች ምክር ቤት፣ በወርኃ ታኅሣሥ የተለያዩ ሕገ-መንግሥታዊ ኃላፊነቶቹን አከናውኗል። ከእነዚኽ ዋንኛ ኃላፊነቶቹ መካከልም፣ ሕግጋት ማውጣት፣ የሥራ አሥፈፃሚ ተቋማት ሪፖርቶችን ማድመጥ፣ ፓርላመንታዊ ዲፕሎማሲ፣ የፌደራል ተቋማትን መጎብኘት እና የመስክ ጉብኝቶችን ማድረግ የወሩ የምክር ቤቱ አበይት ክንውኖች ናቸው። ከዚኽ በተጨማሪም፣ ሦሥት የፌድራሉን ሚኒስትሮች ወደ አዳራሹ ጠርቶ፣ ማብራሪያ ያስፈልጋቸዋል ባላቸው ርዕሰ-ጉዳዮች ላይ ጥያቄዎችን አንስቶ፣ የሚኒስትሮቹን ምላሾችን ሲያደምጥ፤ የሕንዱን […]
ወርኃዊ ጥንቅር፣ ቁ. 010 ሕዳር 2018 ዓ.ም.እንደራሴ

የኢትዮጵያ እንደራሴዎች ምክር ቤት፣ በወርኃ ኅዳር የተለያዩ ሕገ-መንግሥታዊ ኃላፊነቶቹን ከውኗል። ከእነዚኽ ዋንኛ ኃላፊነቶቹ መካከልም፣ ሕግ ማውጣት፣ የሥራ አሥፈፃሚ ተቋማት ሪፖርቶችን ማድመጥ እና የፌደራል ተቋማትን መጎብኘት፣ የውክልና ሥራ፤ እና የፓርላመንታዊ ዲፕሎማሲ ሥራ የሚጠቀሱት የወሩ የምክር ቤቱ አበይት ክንውኖቹ ናቸው። ከዚህ በተጨማሪም፣ ምክር ቤቱ የራሱን የሦሥት ወራት ሥራ አፈፃፀም ጨምሮ፣ ለእንደራሴዎቹም የዐቅም ማጎልበቻ ሥልጠና እንዲሰጥ ሲያደርግ፣ የኢፌዲሪ […]
ወርኃዊጥንቅር፣ቁ. 009 ጥቅምት 2018 ዓ.ም.

ስድስተኛው የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የመጨረሻው የሆነውን የሥራ ዘመን ኹለተኛ ወሩን ያሳለፈው ተለምዷዊዎቹን ሕገ-መንግሥታዊ ኅላፊነቶቹን በመወጣት ነበር። በቀደመው መስከረም ወር የመክፈቻ ንግግራቸውን ለኹለቱም ምክር ቤቶች ያቀረቡትን የፕሬዝደንት ታዬ አጽቀ ሥላሴን የ2018 ዓ.ም. የትኩረት አቅጣጫ የውሳኔ ሐሳብ ያጸደቀው ምክር ቤቱ፣ በዚኹ እና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ አሉኝ ያላቸውን ማብራሪያ የሚሹ ጥያቄዎች ለጠቅላይ ሚኒስትሩም አቅርቦ የመንግሥትን ምላሽ […]