የምክር ቤታችን ዕድል ኃይለ ሥላሴ የዤኔቭ ቁልፍ

ይኽ፣ ‘የምክር ቤታችን እድል (ከልጅነት እስከ እውቀት) ኃይለ ሥላሴ የዤኔቭ ቁልፍ’ በሚል ርዕስ፣ የአጼ ኃይለ ሥላሴ ሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ቃል ተቀባይ በነበሩት ከበደ እንግዳ ሰው፣ በ1953 የተደረሰ ጠቃሚ የታሪክ ምንጭ የሆነ ድርሳን ነው። “የምክር ቤታችን እድል” የሚለው ቀዳሚ ሐረግ አስቀድሞ እንደሚያመለክተን፣ በዚያ ዘመን የነበረውን የአጼውን መንግሥት አወቃቀር፣ የውሳኔ አሰጣጥ ሂደቶችን እና በወቅቱ የነበሩ ባለሥልጣናትን […]
Parliament in Ethiopia

African legislatures remain understudied, yet democratisation, development and peacebuilding all depend on these key political institutions. This book provides an in-depth analysis of Ethiopia’s parliament, a country of key political and strategic importance to the whole region.