BRIDGE Research & Innovation - Parliaments. Peace. Policy

ወርኃዊ ጥንቅር፣ ቁ.007 ጷግሜ 2017 ዓ.ም

የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ ከሐምሌ 1 እስከ መስከረም 26 ቀን 2018 ዓ.ም. ባሉት ጊዜያት እረፍት ላይ ቢሰነብትም፣ የ2017 ዓ.ም. የመጨረሻዋን ወርኃ ጷግሜን ያሳለፈው ሙሉ ለሙሉ በሚባል መልኩ የውክልና ሥራዎቹን በማከናወን ነበር። ይኽች የዓመቱ የመጨረሻ የእንደራሴ ዕትምም፣ የእንደራሴዎቹን የጷግሜ የመራጭ-ተመራጭ ክንውኖች፣ በ‘የክልሎቹ አዋቅራ ቀርባለች። ከዚኽ በተጨማሪም፣ እንደራሴዎቹ ዓመቱን እንዴት ከረሙ ስትል፣ እንደራሴዎቹ በዓመቱ ከከወኗቸው አንኳር […]

MONTHLY DIGEST 007 September 2025

The Ethiopian House of Peoples’ Representatives (HoPR), although officially on recess from July 1 to September 26, 2018, dedicated the final month of the preceding year, Pagume, almost entirely to carrying out its representative duties. This last annual issue of our publication highlights these activities, including the representatives’ engagement with constituents, presented within the Regional […]

ወርኃዊ ጥንቅር፣ ቁ.006 ነሐሴ 2017 ዓ.ም

የኢትዮጵያ እንደራሴዎች፣ ወርኃ ነሐሴን ያሳለፉት በዋናነት የሕዝብ ውክልና ሥራቸውን በመተግበር ነበር። ያም ሆኖ፣ በዚኹ ወር ሦሥት ፓርላመንታዊ ዲፕሎማሲ ሥራዎችን አከናውነዋል። ይኽች የእንደራሴ ሥድስተኛ ዕትምም፣ እነዚያን ብዙዎቹን ክልሎቹ የሸፈኑትን የውክልና ሥራዎች በ‘የክልሎቹ እንደሚከተለው ከማወቀሯ ባሻገር፣ ወሩ የዓመቱ መጠናቀቂያ ለመሆን የተቃረበ ነውና፣ በእንደራሴዎቹ የፓርላመንታዊ ዲፕሎማሲ ዙሪያ አጠር ያለ ወርኃዊ ዳሰሳዋን እነሆ ብላለች። Your browser does not support […]

ወርኃዊ ጥንቅር፣ ቁ.005 ሐምሌ 2017 ዓ.ም

የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ በእረፍት እና የሥራ ጊዜ ማሻሻያ ዐዋጅ ቁጥር 263/1994 ዓ.ም. መሰረት፣ የእንደራሴዎቹ የእረፍት ጊዜ በየዓመቱ ከየካቲት 1 እስከ 30 እና ከሐምሌ 1 እስከ መስከረም ወር የመጨረሻ ሳምንት ሰኞ ዋዜማ ድረስ መሆኑ ተደንግጓል። ያም ሆኖ፣ ምክር ቤቱ ወደ እረፍትም ሳይገባ በወርኃ ሐምሌ የተለያዩ ሕገ-መንግሥታዊ ኃላፊነቶቹን ከውኗል። ከእነዚኽ ዋንኛ ኃላፊነቶቹ መካከልም፣ ሕግጋት ማውጣት፣ […]

ወርኃዊ ጥንቅር፣ ቁ.004 ሰኔ 2017 ዓ.ም

የኢትዮጵያ እንደራሴዎች ምክር ቤት፣ በወርኃ ሰኔ የተለያዩ ሕገ-መንግሥታዊ ኃላፊነቶቹን ከውኗል። ከእነዚኽ ዋንኛ ኃላፊነቶቹ መካከልም፣ ሕግጋት ማውጣት፣ የሥራ አሥፈፃሚ ተቋማት ሪፖርቶችን ማድመጥ፣ ፓርላመንታዊ ዲፕሎማሲ፣ የፌደራል ተቋማትን መጎብኘት እና የ2018 ዓ.ም. በጀት ማጽደቁ የሚጠቀሱት የወሩ የምክር ቤቱ አበይት ክንውኖች ናቸው። ከዚኽ በተጨማሪም፣ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ወደ አዳራሹ መተው በተለያዩ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማኅበራዊ ጥያቄዎች ላይ ማብራሪያ ሰተዋል። […]

The Parliament & Public Policy Quarterly 01

The Parliament & Public Policy Quarterly (Vol. 01, Issue 01, September 2025), examines Somaliland’s hybrid governance system, focusing on the roles, strengths, and democratic challenges of its bicameral parliament. The issue features two major analyses: the first assesses the House of Elders (Guurti), highlighting its stabilizing influence in conflict mediation and cultural legitimacy while critiquing […]

ወርኃዊ ጥንቅር ቁ.003 ግንቦት 2017 ዓ.ም

የኢትዮጵያ እንደራሴዎች ምክር ቤት፣ በወርኃ ግንቦት የተለያዩ ሕገ-መንግሥታዊ ኃላፊነቶቹን ከውኗል። ከእነዚኽ ዋንኛ ኃላፊነቶቹ መካከልም፣ ሕግጋት ማውጣት፣ የሥራ አሥፈፃሚ ተቋማት ሪፖርቶችን ማድመጥ፣ ፓርላመንታዊ ዲፕሎማሲ እና የፌደራል ተቋማትን መጎብኘት የሚጠቀሱት የወሩ የምክር ቤቱ አበይት ክንውኖቹ ናቸው። ከዚህ በተጨማሪም፣ ምክር ቤቱ የራሱን የዘጠኘ ወራት ሥራ አፈፃፀም ጨምሮ፣ ለእንደራሴዎቹም የዐቅም ማጎልበቻ ሥልጠና እንዲሰጥ ሲያደርግ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩንም ወደ አዳራሹ […]

ወርኃዊ ጥንቅር ቁ.002 ሚያዚያ 2017 ዓ.ም

ይኽ የሚያዚያ ወር የእንደራሴ ዕትም፣ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. እንደራሴዎች ካከናወኗቸው አበይት ተግባራት መካከል፣ የምክር ቤቱ ተልዕኮዎች የሆኑትን ሦስት ዋንኛ ጉዳዮችን አካቷል። እነዚህም፣ ሕግጋት ማውጣት፣ የአሥፈጻሚ አካላት ቁጥጥር እና የፓርላማ ዲፕሎማሲ ናቸው። የዚህ ወር ዕትማችን፣ እንደራሴዎቹ ያጸደቋቸውን ሕግጋት፣ የፈጸሟቸውን የእንደራሴነት የውክልና ተግባራት፣ ያደመጧቸውን የተቋማት ሪፖርቶች እና የከወኗቸውን የመስክ ጉብኝቶች፣ እንዲኹም የፈጸሟቸውን የፓርላማ ዲፕሎማሲ ሥራዎችን አሰባስቦ እና በተመረጡት ኹለት […]

MONTHLY DIGEST 006 August/September 2025

The Members of Parliament of Ethiopia spent the month of August primarily implementing their public representation work. Nevertheless, in this same month, they carried out three parliamentary diplomacy activities. This, the sixth edition of Enderasie, in addition to framing those representation works that covered many of the regions as ‘Of the Regions’ as follows, since […]

MONTHLY DIGEST 005 July/August 2025

The Ethiopian House of Peoples’ Representatives, in accordance with Proclamation No. 263/1994 on the Amendment of recess and Working schedules, has stipulated that its recess shall be from February 1 to 30 and from July 1 to the last Monday of September. However, the House did not enter into recess and instead carried out various […]