የጠቅላይ ሚኒስትሩ ውሎ በፓርላማ

የኢትዮጵያ እንደራሴዎች፣ ወርኃ ጥርን ያገባደዱት ሕግ በማውጣት አልያም ተቋማትን በመቆጣጠር እና የመስክ ጉብኝት በማድረግ ብቻም አልነበረም፤ ከዚያ አለፍ ብለውም፣ የአገሪቷ ርዕሰ-መንግሥት የዚኽኑ በጀት ዓመት የመንፈቅ የሥራ አፈጻጸም በማድመጥ እና ከሪፖርቱም ሻገር ያሉ ማኅበረ-ፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲ ተኮር ጥያቄዎችን አንስተው ምላሽ እንዲሰጧቸው ጠቅላይ ሚኒስትሩን በመጠየቅም ነበር። እንደራሴዎቹ ካነሷቸው ጥያቄዎች መካከል፤ ከሰላም እና ጸጥታ እስከ የተፈናቃዮች አኹናዊ ኹኔታ፣ […]
IGAD Monthly Digest 02

The December edition of the IGAD Monthly Digest highlights a wide range of regional peace, governance, and development initiatives, including progress on the Women, Peace, and Security agenda, support for signing of a peace agreement between the Amhara Regional Government of Ethiopia and the Amhara Fano People’s Organization, and renewed commitment to Somalia’s sovereignty and […]
MONTHLY DIGEST 012, January/February 2026

The Members of House of People’s Representatives (HoPR) have performed various constitutional and institutional responsibilities during the month of Tir. In the course of the month, while holding three regular sessions, they raised various questions and national issues requiring clarification following the country’s Head of Government’s six-month performance report of the fiscal year and listened […]
ወርኃዊ ጥንቅር፣ ቁ. 012 ጥር 2018 ዓ.ም እንደራሴ

የኢትዮጵያ እንደራሴዎች፣ በወርኃ ጥርም የተለያዩ ሕገ-መንግሥታዊ እና ተቋማዊ ኅላፊነቶቻቸውን ከውነዋል። በወሩ ውስጥ ሦሥት መደበኛ ስብሰባዎችን ሲያደርጉ፣ የአገሪቷን ርዕሰ-መንግስት የበጀት ዓመቱን የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ተከትሎ የተለያዩ ጥያቄዎችን እና ማብራሪያ ያሻቸዋል ያሏቸውን አገራዊ ጉዳዮች አንስተው፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩን ምላሾች አድመጠዋል። ከዚያ ባለፈም፣ ዐዋጆችን አጽደቀዋል፤ ረቂቅ ሕግጋትንም ለሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴዎች መርተዋል። ይኽች የእንደራሴ የቅጽ አንድ የመጨረሻ ዕትምም፣ […]
IGAD MONTHLY DIGEST 001

The November 2025 issue of the IGAD Monthly Digest highlights a series of high-level regional initiatives focused on peace, security, governance, and climate resilience across the Horn of Africa. Central to this issue are the 3rd IGAD Governance Forum, which explored the role of democratic institutions in promoting stability , and the 2nd Forum of […]
የብሪጅ ዳሰሳዊ ምልከታ፣ በሽግግር ፍትሕ፣ በእንደራሴዎቹ ሚና እና ተያያዥ ርዕሰ-ጉዳዮች ዙሪያ

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት የሚኒስትሮች ምክር ቤት፣ ከኹለት ዓመታት በፊት አንድ ግዙፍ ፖሊሲ አጽድቆ ነበር። ይኽ የሽግግር ፍትሕ የተሰኘው የበዙ ማኅበረ-ፖለቲካዊ እና ተቋማዊ ተጽዕኖዎች ያሉት ፖሊሲ፣ ምንም እንኳን በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመራው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ካጸደቀው ዋለ አደር ቢልም፣ አልፎም የሽግግር ፍትሕ ትግበራ ፍኖተ-ካርታው ነሐሴ 2016 ዓ.ም. በፍትሕ ሚኒስቴር አማካኝነት ቢዘጋጅም፣ ትግበራው የመዘግየት ኹኔታ […]
Occasional Paper No.003

The Somaliland Issue: Which Path Will Ethiopia Choose? The recognition of Somaliland acts as a “Pandora’s Box,” offering Ethiopia a strategic maritime gateway while risking regional conflict and violating Somalia’s sovereignty. Amidst a diplomatic “encirclement” by Egypt, Eritrea, and Somalia, compounded by growing Egyptian influence in Djibouti, Ethiopia faces a critical choice: maintain its maritime […]
MONTHLY DIGEST 011, December 2025/January 2026

The House of Peoples’ Representatives of Ethiopia performed its various constitutional responsibilities in the month of December. Among these primary responsibilities, enacting laws, listening to reports of executive bodies, parliamentary diplomacy, visiting federal institutions and conducting field visits are the major activities of the House for the month. Additionally, calling three federal ministers to the […]
Occasional Paper No.002

Eritrea’s Withdrawal from IGAD On December 12, 2025, Eritrea formally withdrew from the Intergovernmental Authority on Development (IGAD), marking the end of a brief, inactive membership reactivation that began in June 2023. This decision reflects Eritrea’s return to its long-standing policy of isolation, prioritizing absolute national sovereignty and regime preservation over regional integration amidst escalating […]
ወርኃዊ ጥንቅር፣ ቁ. 011 ታኅሣሥ 2018 ዓ.ም እንደራሴ

የኢትዮጵያ እንደራሴዎች ምክር ቤት፣ በወርኃ ታኅሣሥ የተለያዩ ሕገ-መንግሥታዊ ኃላፊነቶቹን አከናውኗል። ከእነዚኽ ዋንኛ ኃላፊነቶቹ መካከልም፣ ሕግጋት ማውጣት፣ የሥራ አሥፈፃሚ ተቋማት ሪፖርቶችን ማድመጥ፣ ፓርላመንታዊ ዲፕሎማሲ፣ የፌደራል ተቋማትን መጎብኘት እና የመስክ ጉብኝቶችን ማድረግ የወሩ የምክር ቤቱ አበይት ክንውኖች ናቸው። ከዚኽ በተጨማሪም፣ ሦሥት የፌድራሉን ሚኒስትሮች ወደ አዳራሹ ጠርቶ፣ ማብራሪያ ያስፈልጋቸዋል ባላቸው ርዕሰ-ጉዳዮች ላይ ጥያቄዎችን አንስቶ፣ የሚኒስትሮቹን ምላሾችን ሲያደምጥ፤ የሕንዱን […]