የብሪጅ ዳሰሳዊ ምልከታ፦ የፓን አፍሪካው ፓርላማ፣ እንዴት-ወዴት?

በአፍሪካ ኅብረት ሥር የሚገኘው አህጉራዊው የፓን አፍሪካ ፓርላማ፣ ከሚያዝያ 28 እስከ 30 ድረስ፣ መቀመጫው በሆነው በደቡብ አፍሪካዋ ሚድራን ከተማ ባካሄደው ሰባተኛው ጉባኤው፣ ፕሬዝደንቱን እና ምክትል ፕሬዝደንቶቹን መርጧል። በዚያ የሦሥት ቀናት ጉባኤውም ከመረጣቸው ምክትል ፕሬዝደንቶቹ መካከል፣ የኢትዮጵያው እንደራሴ የተከበሩ ዶ.ር. አሸብር ወልደ ጊዮርጊስ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ተመርጠዋል። የተከበሩ ዶ.ር. አሸብር፣ በዚኽ የአመራር ቦታቸውም፣ የምሥራቅ አፍሪካን […]
BRIDGE Observational Insight: – Quo Vadis the Pan-African Parliament?

The continental Pan-African Parliament, operating under the African Union, held its seventh session from May 5 to May 7 at its seat in Midrand, South Africa, where it elected its President and Vice-Presidents. During this three-day session, the Ethiopian Member of the House of Peoples’ Representatives, Honorable Dr. Ashebir Woldegiorgis, was elected as the First […]