የጠቅላይ ሚኒስትሩ ውሎ በፓርላማ

የኢትዮጵያ እንደራሴዎች፣ ወርኃ ጥርን ያገባደዱት ሕግ በማውጣት አልያም ተቋማትን በመቆጣጠር እና የመስክ ጉብኝት በማድረግ ብቻም አልነበረም፤ ከዚያ አለፍ ብለውም፣ የአገሪቷ ርዕሰ-መንግሥት የዚኽኑ በጀት ዓመት የመንፈቅ የሥራ አፈጻጸም በማድመጥ እና ከሪፖርቱም ሻገር ያሉ ማኅበረ-ፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲ ተኮር ጥያቄዎችን አንስተው ምላሽ እንዲሰጧቸው ጠቅላይ ሚኒስትሩን በመጠየቅም ነበር። እንደራሴዎቹ ካነሷቸው ጥያቄዎች መካከል፤ ከሰላም እና ጸጥታ እስከ የተፈናቃዮች አኹናዊ ኹኔታ፣ […]