Occasional Paper No.002

Eritrea’s Withdrawal from IGAD On December 12, 2025, Eritrea formally withdrew from the Intergovernmental Authority on Development (IGAD), marking the end of a brief, inactive membership reactivation that began in June 2023. This decision reflects Eritrea’s return to its long-standing policy of isolation, prioritizing absolute national sovereignty and regime preservation over regional integration amidst escalating […]
ወርኃዊ ጥንቅር፣ ቁ. 011 ታኅሣሥ 2018 ዓ.ም እንደራሴ

የኢትዮጵያ እንደራሴዎች ምክር ቤት፣ በወርኃ ታኅሣሥ የተለያዩ ሕገ-መንግሥታዊ ኃላፊነቶቹን አከናውኗል። ከእነዚኽ ዋንኛ ኃላፊነቶቹ መካከልም፣ ሕግጋት ማውጣት፣ የሥራ አሥፈፃሚ ተቋማት ሪፖርቶችን ማድመጥ፣ ፓርላመንታዊ ዲፕሎማሲ፣ የፌደራል ተቋማትን መጎብኘት እና የመስክ ጉብኝቶችን ማድረግ የወሩ የምክር ቤቱ አበይት ክንውኖች ናቸው። ከዚኽ በተጨማሪም፣ ሦሥት የፌድራሉን ሚኒስትሮች ወደ አዳራሹ ጠርቶ፣ ማብራሪያ ያስፈልጋቸዋል ባላቸው ርዕሰ-ጉዳዮች ላይ ጥያቄዎችን አንስቶ፣ የሚኒስትሮቹን ምላሾችን ሲያደምጥ፤ የሕንዱን […]