BRIDGE
ምርምር እና ፈጠራ ለዴሞክራሲያዊ አስተዳደር እና የተሻሻለ ሰላም
We are a non-profit think tank specializing in parliamentary affairs and the sub-regional organization of the Intergovernmental Authority on Development (IGAD). Established and registered in December 2024 in Addis Ababa, Ethiopia, it operates as a local organization in accordance with the FDRE Civil Society Organization Proclamation No. 1113/2019.
ማዕከላዊ መንግሥቱ ኃይል የሚጠቀመው በምን ኹኔታ እና ምን ሲገጥመው ነው? የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ጉዳይስ? ኢኮኖሚውስ እንዴት ሰንብቷል? በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛው ዙር፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 21ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ የተገኙት የአገሪቷ ርዕሰመንግሥት፣ ይኽን መሰሎቹን ጥያቄዎች ጨምሮ፣ በዛ ባሉ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ምላሾችን ሰጥተዋል፤ አኹናዊ የመንግሥታቸውን አቋሞችም አስረድተዋል። ኢኮኖሚው እንዴት ሰነበተ?
የኢትዮጵያ እንደራሴዎች፣ ወደ ‘ምርጫ ወረዳዎቻቸው በመሄድ፣ ከወከሏቸው መራጮቻቸው እና በየአካባቢዎቻቸው ከሚገኙ ተቋማት ጋር በቀጥታ በመገናኘት የመስክ ጉብኝቶችን አድርገዋል። በዚኽ የመስክ ጉብኝቶቻቸውም፣ በሄዱባቸው አካባቢዎች ስለተከናወኑና በመከናወን ላይ ያሉ የልማት እንቅስቃሴዎችን እና ተግዳሮቶችን በመገምገም ተጨባጭ መረጃ ማግኘት ችለዋል።
አጋሮቻችን

-
ተልዕኮ
ለፖሊሲ አወጣጥ አግባብነት ባለው የምርምር እና አዳዲስ ትንተናዎች ዲሞክራሲያዊ አስተዳደርን ማሳደግ እና ሰላምን ማሳደግ።
-
ራዕይ
የምርምር ማዕከል ለመሆን፣ በፓርላማ ጉዳዮች እና በክልላዊ ሰላም፣ አስተዳደር እና ልማት ላይ ለተለያዩ የፖለቲካ ምርጫዎች ዋቢ ሆኖ የሚያገለግል የታመነ የትንታኔ ምንጭ።
-
ዋና እሴቶች
ጥብቅነት፣ ፈጠራ እና እምነት
የምክር ቤቱ የውክልና ሥራ
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከሚጠበቁባቸው ዋና ዋና ተግባራት መካከል አንዱ የውክልና ሥራ ነው። እንደራሴዎቹም ወደ ‘ምርጫ ወረዳዎቻቸው በመሄድ...
ተጨማሪ ያንብቡየምክር ቤቱ ሕግ የማውጣት ተግባራት
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ኹለት አዋጆችን ያጸደቀ ሲሆን፣ አንድ ረቂቅ አዋጅን ለሚመለከተው የቋሚ ኮሚቴ ለዝርዝር ዕይታ ልኳል፤ ከዚኽ በተጨማሪ፣ ሦሥት...
ተጨማሪ ያንብቡየብሪጅ ዳሰሳዊ ምልከታ፡ በአዋጅ ቁጥር 1373/2017 ላይ የተደረገ
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌዴራል መንግሥቱ በክልሎቹ ውስጥ ጣልቃ የሚገባበትን ነባር አዋጅ አሻሽሏል። ምክር ቤቱ፣ መጋቢት 23 2017 ዓ.ም....
ተጨማሪ ያንብቡ